በኢትዮጵያ ወደ1 ሚሊዮን የሚጠጉ ስደተኞች በገንዘብ ድጋፍ እጥረት ምክንያት ለከፋችግር ይጋለጣሉ ሲሉ የተመድ የስደተኞች ኤጀንሲ (UNHCR)፣ የኢፌዴሪ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት (RRS) እናአጋሮች አስጠንቅቀዋል።

التنزيل  (PDF, 192.55 KB)
نوع الوثيقة: Press Releases
نوع الوثيقة:
تاريخ النشر: 19 April 2024 (13 days ago)
تاريخ الانشاء: 19 April 2024 (12 days ago)
عدد مرات التنزيل: 55

በኢትዮጵያ ወደ1 ሚሊዮን የሚጠጉ ስደተኞች በገንዘብ ድጋፍ እጥረት ምክንያት ለከፋችግር ይጋለጣሉ ሲሉ የተመድ የስደተኞች ኤጀንሲ (UNHCR)፣ የኢፌዴሪ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት (RRS) እናአጋሮች አስጠንቅቀዋል።

نوع الوثيقة: Press Releases
اللغة:
እ.ኤ.አ. መጋቢት 20 ቀን የኢትዮጵያ መንግሥት የስደተኞች እና ተመላሾች አገልግሎት (RRS)፣ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኤጀንሲ (UNHCR) እና ከ130 በላይ አጋሮች፣ የተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲዎች፣ የመንግስት ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች፣ ሀገር አቀፍ እና ዓለምአቀፍ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች፣ ስደተኞች እና የግሉ ሴክተር ተሰባስበው፣ ከአሁን በፊት ታይቶ በማይታወቅ መልኩ የገንዘብ ድጋፍ ችግር መከሰቱ በሀገሪቱ ውስጥ ለሚኖሩ 1 ሚሊዮን የሚሆኑ ስደተኞች የሚሰጠውን እርዳታ አደጋ ላይ ይጥላል ሲሉ አሳስበዋል።

Partners

  • Refugees and Returnees Service

Sectors

  •  Coordination

موقع

  • Ethiopia
التنزيل  (PDF, 192.55 KB)