በኢትዮጵያ ወደ1 ሚሊዮን የሚጠጉ ስደተኞች በገንዘብ ድጋፍ እጥረት ምክንያት ለከፋችግር ይጋለጣሉ ሲሉ የተመድ የስደተኞች ኤጀንሲ (UNHCR)፣ የኢፌዴሪ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት (RRS) እናአጋሮች አስጠንቅቀዋል።

Download  (PDF, 192.55 KB)
Document Type: Comunicados de Prensa
Document Type:
Publish Date: 19 April 2024 (13 days ago)
Upload Date: 19 April 2024 (13 days ago)
Downloads: 56

በኢትዮጵያ ወደ1 ሚሊዮን የሚጠጉ ስደተኞች በገንዘብ ድጋፍ እጥረት ምክንያት ለከፋችግር ይጋለጣሉ ሲሉ የተመድ የስደተኞች ኤጀንሲ (UNHCR)፣ የኢፌዴሪ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት (RRS) እናአጋሮች አስጠንቅቀዋል።

Document Type: Comunicados de Prensa
Document Language:
እ.ኤ.አ. መጋቢት 20 ቀን የኢትዮጵያ መንግሥት የስደተኞች እና ተመላሾች አገልግሎት (RRS)፣ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኤጀንሲ (UNHCR) እና ከ130 በላይ አጋሮች፣ የተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲዎች፣ የመንግስት ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች፣ ሀገር አቀፍ እና ዓለምአቀፍ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች፣ ስደተኞች እና የግሉ ሴክተር ተሰባስበው፣ ከአሁን በፊት ታይቶ በማይታወቅ መልኩ የገንዘብ ድጋፍ ችግር መከሰቱ በሀገሪቱ ውስጥ ለሚኖሩ 1 ሚሊዮን የሚሆኑ ስደተኞች የሚሰጠውን እርዳታ አደጋ ላይ ይጥላል ሲሉ አሳስበዋል።

Partners

  • Refugees and Returnees Service

Sectors

  •  Coordination

Locations

  • Ethiopia
Download  (PDF, 192.55 KB)