[ጋዜጣዊ መግለጫ]ኢትዮጵያ ለስደተኞች አካታች የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት ዘረጋች፤ የሀገር አቀፍ አገልግሎቶች ተደራሽነትን ያሳድጋል።

Download  (PDF, 245.54 KB)
Document Type: Press Releases
Document Type:
Publish Date: 7 March 2024 (1 month ago)
Upload Date: 7 March 2024 (1 month ago)
Downloads: 153

[ጋዜጣዊ መግለጫ]ኢትዮጵያ ለስደተኞች አካታች የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት ዘረጋች፤ የሀገር አቀፍ አገልግሎቶች ተደራሽነትን ያሳድጋል።

Document Type: Press Releases
Document Language:
የኢትዮጵያ መንግሥት በስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት (ስ.ተ.አ) አማካኝነት ከተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኤጀንሲ እና ከብሄራዊ መታወቂያ ፕሮግራም ጋር በመተባበር ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎችን በዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት ለማካተት ተግባራዊ እርምጃ ጀምሯል። ይህ ፋይዳ ቁጥር የታተመበት አዲስ የስደተኛ መታወቂያ (ፋይዳ ቁጥር የታተመበት) ስደተኞች እንደ ሲም ካርድ ለማውጣት፣ የጤና እንክብካቤ ለማግኘት ወይም የትምህርት ቤት ምዝገባ ለማድረግ እና የመሳሰሉ ቁልፍ አገልግሎቶችን እንዲያገኙ ያስችላቸዋል። በተጨማሪም የፋይናንስ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ፤ የባንክ ሒሳብቦችን ለመክፈትና በፋይናንስ ግብይቶች ውስጥ ተሳታፊ እንዲሆኑ መሳተፍና ድንግዶቻቸውን እና ግብይታቸውን በመደበኛነት ማስመዝገብ እንዲችሉ ይጠቅማቸዋል ይረዳቸዋል። ይህም ለሀገሪቱ ለአካባቢው ኢኮኖሚ አውንታዊ አዎንታዊ አስተዋፅዖ ያደርጋል።

Partners

  • Refugees and Returnees Service

Sectors

  •  Coordination

Locations

  • Ethiopia
Download  (PDF, 245.54 KB)