በኢትዮጵያ ወደ 1 ሚሊዮን የሚጠጉ ስደተኞች ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ የገንዘብ ድጋፍ እጥረት ምክንያት ለተገደበ ዕርዳታ ይጋለጣሉ ሲል UNHCR፣ RRS እና አጋሮች አስጠንቅቀዋል።

Télécharger  (PDF, 196.36 KB)
Type de document: Press Releases
Type de document:
Date de publication: 11 April 2024 (19 days ago)
Créé: 11 April 2024 (19 days ago)
Téléchargements: 87

በኢትዮጵያ ወደ 1 ሚሊዮን የሚጠጉ ስደተኞች ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ የገንዘብ ድጋፍ እጥረት ምክንያት ለተገደበ ዕርዳታ ይጋለጣሉ ሲል UNHCR፣ RRS እና አጋሮች አስጠንቅቀዋል።

Type de document: Press Releases
Langue(s):
እ.ኤ.አ. መጋቢት 20 ቀን የኢትዮጵያ መንግስት የስደተኞች እና ተመላሾች አገልግሎት (RRS)፣ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኤጀንሲ እና ከ130 በላይ አጋሮች፣ የተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲዎች፣ የመንግስት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች፣ ሀገር አቀፍ እና አለምአቀፍ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች፣ ስደተኞች እና የግሉ ሴክተሮች፣ ታይቶ በማይታወቅ የገንዘብ ድጋፍ ችግር ምክንያት ለሀገሪቱ ውስጥ የሚኖሩ ወደ 1 ሚሊዮን ስደተኞች የሚሰጠውን እርዳታ አደጋ ላይ ይጥላል ብለው አሳስበዋል።

Partners

  • Refugees and Returnees Service

Sectors

  •  Coordination

Emplacements

  • Ethiopie
Télécharger  (PDF, 196.36 KB)